Posts

Showing posts from August, 2019

የግዕዝ ምሳሌያዊ አነጋገሮች

Image
የግዕዝ ምሳሌያዊ አነጋገሮች.....#share *ኢይከብር ነቢይ በሀገሩ     ነቢይ በሀገሩ አይከበርም። *መዐር አይጥዕሞ ለአድግ  ለአህያ ማር አይጥማትም *አድኅን ርእስከ               ራስህን አድን *አፍ ይጼውአ ለሞት         አፍ ሞትን ይጠራል *ለሰሚዕ እጽብ ለሰሚው አስደናቂ *ብላዕ በሐፈ ገጽከ ጥረህ ግረህ ብላ *አክብር አባከ ወእመከ አባትና እናትህን አክብር *ተፋቀሩ በበይናቲከሙ እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ *ኀላፊ ንብረት፣ክመ ጽላሎት ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው *እምነ ረሃብ የኄይስ ኩይናት ከረሀብ ጦርነት ይሻላል። *ለዘየአምን ኩሉ ይትከሃል ለሚያምን ሁሉ ይቻላል *ሕማማ ለዐይን ርዕየተ ጸላኢ ያይን በሽታዋ ጠላትን ማየቷ *እለ ከርሦሙ አምላኮሙ ሆድ አምላኪዎች *ሀብ ለኩሉ ለዘሰአለከ  ለለመነህ ሁሉ ስጥ *በቁስለ ዚአሁ ሀዮነ ቁስለነ በእርሱ ቁስል እኛ ተፈወስን *አኮ ለዘሮጸ ባህቱ ለዘበደረ ለሮጠ አይደለም ለቀደመ እንጅ *አፍቅር ቢጸከ ከመ ነፍስከ ባልንጀራህን እንደራስህ ውደድ *እስመ ፍቅር ከመ ሞት ጽንእት ፍቅር እንደሞት ጽኑ ናት። *ሕይወት ወሞት ውስተ እደ ልሳን ህይወትም ሞትም በአፍ ይመጣሉ *መኑ ከመ አምላከነ? እንደ እግዚአብሔር ያለ ማን አለ? *አኮ በሲበት አላ በአእምሮ በሽበት አይደለም፤በማስተዋል እንጅ *ህብ ፍኖተከ ለእግዚአብሔር መንገድህን ለእግዚአብሔር አደራ ስጥ *ሀቡ ዘነጋሢ ለነጋሢ፤ወዘተረፈእግዚአብሔር ለእግዚአብሔር የቄሳርን ለቄሳር፤የእግዚአብሔርን ለእግዚአብሔር ስጡ። ...

ሴት ልጅ

Image
>>>>>>#ያውልህ__እንባዬ <<<<<<<< ***************\\\\**************** ♨#ሴትን ልጅ በድለካት እንድታለቅስብህ አታድርግ። የማንባቷ መንስኤ በፍፁም አትሁን።የሴት ልጅ እምባ ሲያዩት ቅጠል ላይ እንደሚንኳለል ውሀ ውበት ቢኖረውም አንድ ቀን ጠራርጎ የሚወስድህ ማእበል ሊሆን ይችላል። ♨#ሴት ልጅ የአለም ጣእም ናት ስልህ ከመሬት ተነስቼ አይደለም እንደ አንበሳ ክንድ በጠነከረ ምክንያት ላይ ቆሜ እንጂ። ♨#የትም ቦታ ሳቅ የትም ቦታ ደስታ የትም ቦታ ምቾትን መፍጠር ታውቅበታለች። ♨#ፈሪን ታጀግናለች ቆራጥ ጀግኒት ሆና ቤተሰብህን እና ሀገር ትጠብቃለች። ♨#ሴት ማለት በመስዋእትና በፍቅር የተሞላች ፍጥረት ነች። ♨#ሴትን ልጅ በፍቅር ከተመለከትካት ንፁ ፍቅርን ከሰጠሀት በ10 እጥፍ አድርጋ ትመልስልሀለች። ♨#ሴት ልጅ አንተ ትንሽ ነገር ሰጥተሀት እሷ ግን ልጅን የሚያክል በረከት ትሰጥሀለች። ♨#ሴት ልጅ >>እናት ፡ እህት ፡ ሚስትህ ናትና ውደዳት አክብራት ተንከባከባት።99 ነጥብ። #ልባዊ ክብሬ ይድረሳቹ አቦ። ==============\\\\=============== #ክብር ፡ ፍቅር እና እውቅና ለሴቶቻችን። #respect. Love & recognition for our girls

ፍቅር እስከ መቃብር

Image
አማረኛ ቋንቋ እያወሩ አማራ የሚባል ብሄር የለም ከሚሉ ወፍ ዘራሽ ፈላስፋ ይሰውራችሁ 🙏🙏🙏ግን የኔ አዳም ወደየት ነህ ካለህ አለሁ በለኝ ካልተወለድክ ደግሞ ተወለድ እህህህ ሲያምሩ አማራነት ፍቅር እስከ መቃብር ነው!!

ቀኃሰ

Image

ጎጃም ምድረ_ገነት

Image
ጎጃም  ምድረ  ገነት እስኪ ፍቀዱልኝ .........!!! ልፃፍ ስለ ጎጃም _ ለትውልድ ሀገሬ ፣ ከ'ማሆይ ገላነሽ _ ቅኔን ተበድሬ ፣ ዜማውን ተውሼ _ ከአድማሱ ጀምበሬ ፣ ከሐዲስ አለማየሁ _ ቃላትን ቆጥሬ ፣ ካ'ባኮስትር በላይ _ ጀግንነት ተምሬ ፣ አትነካኩኝ ልፃፍ _ በግጥም ዘርዝሬ ። ...................................................... መሸንቲ ቢኮሎ _ ዱርቤቴ ይስማላ ፣ ዘንዘልማ አዴት _ መራዊ ሰከላ ፣ እጅግ ይጣፍጣል _ እሸቱ ሲበላ ። ቲሊሊ ኮሶበር _ ቻግኒ እንጅባራ ፣ የሚገበይበት __ የፍቅር እንጀራ ። ቢቡኝ ድጎ ፅዮን _ ቋሪት ደጋ ዳሞት፣ መለያቸው ድፍረት _ አርማቸው ጀግንነት ። እነሴና እነብሴ _ ደጄንና አቸፈር ፣ ሸበልና ማርቆስ _ ዳንግላ ባህርዳር ፣ የማርና ቅቤ _ የማኛ ጤፍ ምድር ፣ እንዴት ብዬ ላውራው _ አያልቅም ቢነገር ። ................................................... ልፃፍ ስለ ጎጃም _ በብጣሽ ወረቀት ፣ ከአቡነ ቴዎፍሎስ _ እንዳገኝ በረከት ፣ ከእምቢ አልወለድም.. ከአቤ ጉበኛ.... ................. __ እንድቀስም እውቀት !!! ከበውቀቱ ስዩም _ ከአለቃ አያሌው ፣ ከኤፍሬም ታምሩ _ ከጂጂ ሽባባው ፣ ከአያልነህ ሙላቱ _ ጌትነት እንየው ፤ ከእነዚህ በሙሉ _ ጥበብ እንድቀዳ ፣ ልፃፍ ስለጎጃም _ ጠዋት በማለዳ። ................................................ ማርቁማ ወይንማ _ ሽንዲ ወንበርማ ፣ የምርት ጎተራ _ የሰብል አውድማ ። ሞጣ ቀራኒዮ _ ቢቸና ደብረወርቅ ፣ ልባቸው ሩህሩህ _ ፍቅራቸው የማያልቅ ። አነደድ የጁቬ _ ሉማሜ ጎዛም...

የጥበብ መገለጫ

Image
መሰል ውብና የጥበብ መገለጫ አልባሳት ተወዳጅ ሆነዋል!

የተፈጥሮ ድንቅ ገፅታ

Image
የተፈጥሮ ድንቅ ገፅታዋ …. ተሸላሚ ፎቶግራፍ ነው .. ብሩህ ምሽት ..( 🙏🙏 )

#የተጎዳ_ልብ ክፍል_8_እና_መጨረሻው

# የተጎዳ _ ልብ # ክፍል _8_ እና _ መጨረሻው # እውነተኛና _ አስተማሪ የሰላም ማርገዝና የፍፁም መጥፋት ያሳሰባቸው እናትና ልጅ ተቃቅፈው ከተላቀሱ በኋላ እማማ የሺ ግን እንዴት ከፍፁም ጋር ይህ ሊፈጠር ቻለ ስትል ጠየቀች ሰላምም እራሷን ለማረጋጋት እንባዋን እየጠረገች በረጅሙ ከተነፈሰች ቡሃላ እማዬ እኔ ፍፁምን አፈቅረዋለሁ አለች እማማም ድንግጥ እንደማለት ብለው ልጄ እሱኮ በሴት ልጅ ስለተጎዳ ... ብለው ንግግራቸውን ሳይቋጩ አውቃለው እማዬ ግን ፍፁሜ ሁሉን እረስቶ ከልቡ አፍቅሮኝ ነበር ግን እኔም እንደዛች ሴት ሌላ አግብቼ ዳግም ልቡን ሰበርኩት አለች ይሄኔ እማማ የሺ ከልብ ተፀፅተው እያለቀሱ አይ እድል የኔ ያሮጊቷ እድል ልጆቼን አሳጣኝ ይሄ የኔ ጥፋት ነው ብለው እድላቸውን ማማረር ጀመሩ .... ከዛም ስለመሸ ሰላም ተነስታ ወደ ባልዋ ሄደች ... ፍፁም ኑሮውን ከአዲስ አበባ ውጪ ካረገ ሰንበትበት ብሏል ግን እዛም ሆኖ ሰላምን መርሳት አልቻለም እማማንም ጥሎ መሄዱ እረፍት ነሳው እናቱን ጥሏት ሲሄድ እንደሞተችበት ሁሉ አሁን አሉኝ የሚላቸው ሰላምና እማማ የሺ የሚሞቱበት መሰለው ይሄኔ ለመጨረሻ ግዜ አይናቸውን አይቶ እራሱን ለማጥፋት ወሰነ ይህን የወሰነው ደግሞ ከንግዲህ ማንንም ማጣት ስለማይፈልግ ነው ... ይህን በወሰነ በ 3 ኛው ቀን ወደ አዲስ አበባ ተመልሶ እማማ የሺ ጋር ሄደ እማማ የሺም ልክ ሲያዩት አይናቸውን ማመን አቃታቸው እንደህፃን ዘለው ተጠመጠሙበት ... ትንሽ ከ...

#የተጎዳ_ልብ_ክፍል_7

# የተጎዳ _ ልብ _ ክፍል _7   # እውትተኛና _ አስተማሪ !!!! በብዙ ችግሮች መሀል ልቡ ዳግም ማፍቀር ችሎ ሰላምን ማፍቀር ቢችልም የራሱ ማድረግ ግን አልቻለም ምክንያቱ ደግሞ ገንዘብ ማጣት ነው ... ይህን ሲያውቅ ወጥቶ ሲጠጣ አመሸ ... ለሊት ላይ ሲመለስ ሰላም ቁጭ ብላ ትጠብቀው ነበር ... ሰላም ከሚያውቃቸው ብዙ ሴቶች ትለያለች ሴት ልጅ ብዙ ነገሩን እንዲያጣ መንስኤ ሆና ልቡን ብትሰብረውም ሰላም ግን ትለያለች ከነ ምንነቱ ተቀብላ ከልቧ ታፈቅረዋለች በብዙ መመዘኛዎች ተመዝና ያለፈች ብቸኛ ሴት ናት ... ልክ ሲገባ እዛች ጠባብ ክፍል ውስጥ ወንበር ላይ ኩርትም ብላ ትጠብቀው ነበር እማማ ተኝተው ስለነበር ፍቅር እንዳታወራ እማዬን ትቀሰቅሳታለህ አለች ከተቀመጠችበት ተነስታ እሱን ለማስቀመጥ ወደሱ እየተጠጋች እሺ አላወራም የኔ ውድ አለ በተወለጋገደ አማርኛ መስከሩን ለመሸሸግ እየጣረ ሰላምም አቅፋው ታለቅስ ጀመር ... ለምን ጥለኸኝ ታመሻለህ ለምን ትጠጣለህ አስጠላውህ ? ብላ ጠየቀች እሱም እንባው ቁልቁል እየወረደ በፍፁም የኔ ውድ መቼም አታስጠዪኝም ግን በቃ የኔ ላቶኚ ልቤን መስጠቴ አሳሰበኝ አለ ወደደረቱ እያስጠጋት የኔ ፍቅር እኔኮ ሁሌም ያንተ ነኝ አለችና ልትስመው ወደከንፈሩ ስትጠጋ ኧረ እማማ ይነቃሉ ውዴ አላት እሷም ፈገግ ብላ ቅድምኮ አውቄ ነው ሰካራም አይንህ አያይማ እማዬኮ ዛሬ እህቷጋር አዳር ሄዳለች አለችና እጁን ይዛው ወደአልጋው አመሩ ... ፍቅራቸውንም በነፃ...