🌹በእውነት ጎዳና ለመሄድ መወሰን በእሳት ላይ መራመድን ያህል ነው::
እሳቱ ይፋጃል::
ከእሳቱ የሚተርፈው ትንሽ አካላችሁና የእናንተ እውነተኛ ማንነት ነው::
እሳቱ የሚበላው በሙሉ ግን ዋጋ ቢስና በሌሎች የተጫነባችሁ ማንነታችሁ ነው::
ማንም እውነትን ሊያቃጥልም ሆነ ሊያጠፋ አይቻለውም::
እውነትን ለማግኘት ሸክማችሁን ማራገፍ ይኖርባችኋል ::
ምንጭ:-ኦሾ -እውነት እምነትና ህይወት

Comments

Popular posts from this blog

የግዕዝ ምሳሌያዊ አነጋገሮች

ግዕዝና አማረኛ ዓለም አቀፍ ናቸው